Thursday, January 31

ትልቅ የነበሪን/ወላይታ ፦ማስታዎሻነቱ ሰኔ 16/2010 በብሔረ ተኮር ጭፍጨፋ አዋሳ ላይ ለሞቱት ወገኖች


Dessie D Ethiopian ☞ ትልቅ የነበሪን☜፦ ከኪንዶ ዲዳዬ እስከ ዱጉና ፋንጎ ወሰን ያስፋፋን፣ ከኦሞ ተነስተን ሓማሳና ብላቴን ያካለልን፣ ከቢቶ እስከ ጦና ጋጋ 50 ነገሥታት የነበረን ። ከቄስ ትም/ቤት ወደ ሊጋባ አባ ሰብስቤ እስከ ሊቃ አዳሪ ት/ ቤት፣ ለደቡብ ኢት/ያ ተምሳሌት የነበሪን በትምህርት የራሳችንን ማርጩዋ የሚንጠቀም ለግብይት ። የግራኝ ማሐመድ ዉጊያና የኦሮሞ መስፋፋትን ችለን የተቋቋምን፣ ከሚኒሊክ ለሳባት ዙር በጦርና ጋሻ በንብ መንጋም የተዋጋን፣ ከጄኔራል፡ኢንጂነር ፡ዶ/ር እና ፕሮፌሰር ተምረን ያስተማሪን፣ ከለሎች ብሔር ብሔረሰቦች ለዘመናት የኖረን ተዋህደን። በገዛ ሀገራችን የመኖር፡ንብረት የማፍራት ዋስትና ቢናጣም፣ በብሔር ጥላቻ እየተቃጠልን፣ እየሞትን፣እየተፈናቀልን፡ቤታችንን በሌሊት የሚያፈረሱት ቢኖሩም፣ ከISIS ክፉ የሰሩብንን መንግሥት ለህግ የማያቀርብ ቢሆንም፣ የሚጠብቀን አይተኛም አያንቀላፋምምና፣ እንደ እስራኤላዊያን እንበዛለን ገና፣ ትልቅም እንሆናለን እንደ ገና ። ©☞(ደሴ ዘብሔረ ዎላይታ)

No comments:

Featured Posts

“ግብፅ ግድቡን የሚመታ ራፋል የተባለ የጦር አውሮፕላን ገዝታ ነበር” የመስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም ዕትም የተወለዱት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ የጁ ወረዳ በምትገኝ አነስተኛ መንደር ውስጥ ነው። የልጅነት ጊዚያቸው...

Blogger